Telegram Group & Telegram Channel
በራሴ ውስጥ እየጠፋሁ እንዳለሁ ይሰማኛል። ከራስ ውስጥ ራስን ማጣት ልለው እችላለሁ። መሆን የምፈልጋት እኔን እየሆንኩ እንዳልሆነ ይታወቀኛል ግን ደግሞ የምፈልጋትን እኔን ለመሆን ምንም ጥረት አላደርግም። እንደምችል ይነግረኛል ግን............(ቃል አጠረኝ😥)በቃ



ከቀን ምሽትን ከ ፀሀይ ዝናብን የምመርጠው በምክኒያት ነው። በምሽት ማንም እንባየን አያይም ተፈጥሮ እንዳያይ ትከለክለዋለችና ለእኔ ግን የውስጤን ህመም ጨርሶ ባያድንልኝ እንኳን የታመቀውን ስቃይ ያስተነፍስልኛል። ማንም አየኝ አላየኝ አልሳቀቅም፣ ሰሙኝ አልሰሙኝ አልጨነቅም።በቃ ..........


በዝናብም እንዲሁ በጠብታው ከበሰበሰው አይኖቼ ውስጥ የሚወጣውን እንባ ማንም ሊያስተውለው አይችልም። በፈገግታ ውስጥ የተሸፈነ ትልቅ እንፋሎቴንን ከቀዝቃዛው የሰማይ ውሃ ጋር ተቀላቅሎ እንዲወርድ ያለማንም ከልካይ እፈቅድለታለሁ። ለትንሽ ሰዓታትም ቢሆን እፎይ እላለሁ።



አላውቅም ብዙ ሰወች እንደዚህ አይነት ህመም ውስጥ እንዳሉ ይሰማኛል። እንደሚቻል እያወቁ ማድረግ አለመቻል፣ ራስን መውቀስ፣ ዝቅ ማድረግ፣ ከራስ ጋ መጣላት፣ መታመም ከዛ በፈገግታ መሸፈን፣ ሰላምን መፈለግ፣ ርቆ መጥፋት መመኘት፣ ለምን የሚሉ ብዙ ጥያቄወች፣ መጠራጠር፣ ብዙ በጣም ብዙ ነገሮች ያመሳስሉናል።



ብቻ ግን ከዚህ ለመውጣት ይሄንን አድርጉ ብየ አልመክራችሁም እኔም እዛ ህመም ላይ ነኝና።
😔😔😔😔



@nibab_lehiwot
@nibab_lehiwot



tg-me.com/nibab_lehiwot/159
Create:
Last Update:

በራሴ ውስጥ እየጠፋሁ እንዳለሁ ይሰማኛል። ከራስ ውስጥ ራስን ማጣት ልለው እችላለሁ። መሆን የምፈልጋት እኔን እየሆንኩ እንዳልሆነ ይታወቀኛል ግን ደግሞ የምፈልጋትን እኔን ለመሆን ምንም ጥረት አላደርግም። እንደምችል ይነግረኛል ግን............(ቃል አጠረኝ😥)በቃ



ከቀን ምሽትን ከ ፀሀይ ዝናብን የምመርጠው በምክኒያት ነው። በምሽት ማንም እንባየን አያይም ተፈጥሮ እንዳያይ ትከለክለዋለችና ለእኔ ግን የውስጤን ህመም ጨርሶ ባያድንልኝ እንኳን የታመቀውን ስቃይ ያስተነፍስልኛል። ማንም አየኝ አላየኝ አልሳቀቅም፣ ሰሙኝ አልሰሙኝ አልጨነቅም።በቃ ..........


በዝናብም እንዲሁ በጠብታው ከበሰበሰው አይኖቼ ውስጥ የሚወጣውን እንባ ማንም ሊያስተውለው አይችልም። በፈገግታ ውስጥ የተሸፈነ ትልቅ እንፋሎቴንን ከቀዝቃዛው የሰማይ ውሃ ጋር ተቀላቅሎ እንዲወርድ ያለማንም ከልካይ እፈቅድለታለሁ። ለትንሽ ሰዓታትም ቢሆን እፎይ እላለሁ።



አላውቅም ብዙ ሰወች እንደዚህ አይነት ህመም ውስጥ እንዳሉ ይሰማኛል። እንደሚቻል እያወቁ ማድረግ አለመቻል፣ ራስን መውቀስ፣ ዝቅ ማድረግ፣ ከራስ ጋ መጣላት፣ መታመም ከዛ በፈገግታ መሸፈን፣ ሰላምን መፈለግ፣ ርቆ መጥፋት መመኘት፣ ለምን የሚሉ ብዙ ጥያቄወች፣ መጠራጠር፣ ብዙ በጣም ብዙ ነገሮች ያመሳስሉናል።



ብቻ ግን ከዚህ ለመውጣት ይሄንን አድርጉ ብየ አልመክራችሁም እኔም እዛ ህመም ላይ ነኝና።
😔😔😔😔



@nibab_lehiwot
@nibab_lehiwot

BY ሕይወትን - በገፅ




Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/159

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Pinterest (PINS) Stock Sinks As Market Gains

Pinterest (PINS) closed at $71.75 in the latest trading session, marking a -0.18% move from the prior day. This change lagged the S&P 500's daily gain of 0.1%. Meanwhile, the Dow gained 0.9%, and the Nasdaq, a tech-heavy index, lost 0.59%. Heading into today, shares of the digital pinboard and shopping tool company had lost 17.41% over the past month, lagging the Computer and Technology sector's loss of 5.38% and the S&P 500's gain of 0.71% in that time. Investors will be hoping for strength from PINS as it approaches its next earnings release. The company is expected to report EPS of $0.07, up 170% from the prior-year quarter. Our most recent consensus estimate is calling for quarterly revenue of $467.87 million, up 72.05% from the year-ago period.

Telegram and Signal Havens for Right-Wing Extremists

Since the violent storming of Capitol Hill and subsequent ban of former U.S. President Donald Trump from Facebook and Twitter, the removal of Parler from Amazon’s servers, and the de-platforming of incendiary right-wing content, messaging services Telegram and Signal have seen a deluge of new users. In January alone, Telegram reported 90 million new accounts. Its founder, Pavel Durov, described this as “the largest digital migration in human history.” Signal reportedly doubled its user base to 40 million people and became the most downloaded app in 70 countries. The two services rely on encryption to protect the privacy of user communication, which has made them popular with protesters seeking to conceal their identities against repressive governments in places like Belarus, Hong Kong, and Iran. But the same encryption technology has also made them a favored communication tool for criminals and terrorist groups, including al Qaeda and the Islamic State.

ሕይወትን በገፅ from tw


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA